2

(أَصْبَحْنَا وَأَصْبَحَ الْمُلْكُ لِلَّهِ، وَالْحَمْدُ لِلَّهِ، لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَحْدَهُ لاَ شَرِيكَ لَهُ، اللَّهُمَّ إِنِّي أسْأَلُكَ خَيْرِ مَا فِي هَذَا الْيَوم، وَخَيْر مَا بعدِه، وَأَعُوذُ بِك مِنْ شَرِّ مَا فِي هَذا اليَوم، وَشَر مَا بَعْدِه، اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْكَسَلِ، وَالْهَرَمِ، وَسُوءِ الْكِبَرِ، وَفِتْنَةِ الدُّنْيَا، وَعَذَابِ الْقَبْر)

አስበህና ወ አስበሀል ሙልኩ ሊላህ ወልሀምዱ ሊላህ ላ ኢላሀ ኢላላሁ ወህደሁ ላ ሸሪከ ላሁ አላሁመ ኢኒ አስ አሉከ ኸይረ ማፊ ሀዘልየውሚ ወ ኸይረ ማበ እደሁ ወ አ ኡዙቢከ ምን ሸር ማፊሃዘልየውሚ ወ ሸሪ ማ በ እደሁ.

ማለዳ ላይ ለመድረስ ነቅተናል፤ምሰጋና ለአለህ ነው፤ ከአለህ ውጭ ሌላ አምላክ የለም አንድ ነው አጋርም የለውም ፡፡ ሉዓላዊነት ለእርሱ ብቻ ነው፡፡ እርሱ ሁሉም ነገር ላይ ቻይ ነው፡፡ጌታዬ ሆይ የዚህን ቀንና የቀጣዩን የቀጣዩን መልካም ነገር እጠይቀሃለው፡፡ ከዚህ ቀንና ከቀጣዩ መጥፎ ነገር በአንተ እጠበቃለው፡፡ አለህ ሆይ ከስንፍናና መጥፎ ከሆነ እርጅና (ከመጃጀት) በአንተ እጠበቃለሁ፤ ጌታዬ ሆይ ከእሳት ቅጣት ፤ ከቀብር ውስጥ ቅጣትም በአንተ እጠበቃለሁ፡፡

2/12