11

(يَا حَيُّ يَا قَيُّومُ بِرَحْمَتِكَ أَسْتَغِيثُ أَصْلِحْ لِي شَأْنِي كُلَّهُ، وَلَا تَكِلْنِي إِلَى نَفْسِي طَرْفَةَ عَيْنٍ)

ያ ሀዩ ያቀዩም ብረህመቲከ አስተጊሱ አስሊህ ሊ ሸ እኒ ኩለሁ.

ሕያው የሆንክ ጌታችን ሆይ፣ በምሕረትህ ለእርዳታ እጮኻለሁ/ እለምነሃለው ፣ ጉዳዬን ሁሉ ለእኔ አስተካክልልኝ ፣ ለራሴ ለዐይን ብልጭታ ያህልም ቢሆን አትተወኝ፡፡

11/12